<?xml version="1.0" encoding="UTF-8"?>
<feed xmlns="http://www.w3.org/2005/Atom" xml:lang="am">
                        <id>https://eeu.gov.et/feed/am</id>
                                <link href="https://eeu.gov.et/feed/am" rel="self"></link>
                                <title><![CDATA[የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት RSS Feeds]]></title>
                            
                                        <subtitle>ይህ RSS feed በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ድረገጽ(https://eeu.gov.et/) ላይ የታተሙ ይዘቶችን ይዟል.</subtitle>
                                                    <updated>2026-08-10T10:48:12+03:00</updated>
                        <entry>
            <title><![CDATA[አገልግሎቱ የአዲስ ኃይል ማስቀጠያ የዱቤ ክፍያ ወለድ ሙሉ ለመሉ አነሳ]]></title>
            <link rel="alternate" href="https://eeu.gov.et/news/detail/2492?lang=am" />
            <id>https://eeu.gov.et/2492</id>
            <author>
                <name><![CDATA[Ethiopian Electric Utility]]></name>
                            <email><![CDATA[feeds@eeu.gov.et]]></email>

                        </author>
            <summary type="html">
                <![CDATA[<figure class="image"><img src="/lfm/1786348075.jpg"></figure><p><br>የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አዲስ ኃይል ማስቀጠያ ክፍያን በዱቤ ለሚከፍሉ ደንበኞች የሚጣለውን የወለድ ክፍያ ሙሉ በሙሉ ማንሳቱን የአገልግሎቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጅነር ጌቱ ገረመው አስታወቁ።&nbsp;<br><br>ኢንጅነር ጌቱ ገረመው እንደገለጹት፣ የወለድ ክፍያው መነሳቱ የአዲስ ኤሌክትሪክ ኃይል ማስገባት ፍላጎት ያላቸው ሆነው የማስቀጠያ ክፍያውን በአንድ ጊዜ መክፈል ለማይችሉ ዜጎች አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ የሚያደርግ ነው።<br><br>በቅርቡ ሥራ ላይ በዋለው የአዲስ ቆጣሪ የዱቤ አሰራር ከሰኔ 2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ሁለት ሳምንታት ብቻ 19 ሺህ 231 አዳዲስ ደንበኞች የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆነዋል።<br><br>አሰራሩ በተለይ የአዲስ ኃይል ማስቀጠያ ክፍያውን በአንድ ጊዜ መክፈል ለማይችሉ ደንበኞች ክፍያውን በተወሰነ ጊዜ ተከፋፍለው እንዲከፍሉ ዕድል የሚሰጥ ነው።<br><br>እንደ ዋና ሥራ አስፈጻሚው ገለጻ፣ ቀደም ሲል የክፍያ ጊዜው እስከ 24 ወራት የሚደርስ ሲሆን፣ ከ6 ወራት በላይ ለሚቆይ ክፍያ ከ3 እስከ 9 በመቶ የሚደርስ ወለድ ይታሰብ ነበር። አሁን ይህ የወለድ ክፍያ ሙሉ በሙሉ ተነስቷል።<br><br>የወለድ ክፍያው መነሳቱ በተለይ የአዲስ ኃይል ማስቀጠያ ክፍያን በአንድ ጊዜ መፈጸም ለማይችሉ ደንበኞች ትልቅ የምስራች መሆኑን ኢንጅነር ጌቱ ገረመው ገልጸዋል።&nbsp;<br><br>በዚህ ውሳኔ ደንበኞች ያለባቸውን የአንድ ጊዜ የክፍያ ጫና በማቃለል፣ በዱቤ ክፍያ ሥርዓት አማካኝነት አዲስ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስገባት ይችላሉ።<br><br>ይህም የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ኃይልን ለበለጠ የህብረተሰብ ክፍል ተደራሽ ለማድረግ፣ ዜጎች ከኤሌክትሪክ ኃይል የሚገኘውን ጥቅም እንዲያገኙ ለማስቻልና የደንበኛ ተኮር አገልግሎቱን ለማጠናከር ያለውን ቁርጠኝነት ያሳያል ብለዋል።<br><br>ይህ አሰራር የዜጎችን የአንድ ጊዜ የክፍያ ጫና በማቃለል የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን ለማስፋፋትና የአዲስ ደንበኞችን ቁጥር ለማሳደግ የሚያግዝ መሆኑንም ዋና ሥራ አስፈጻሚው ገልጸዋል።<br><br>የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ2019 በጀት ዓመት 1.1 ሚሊዮን አዳዲስ ደንበኞችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ለማድረግ ዕቅድ ይዟል። ይህም ተቋሙ የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን ለማስፋፋትና በርካታ ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ እየሰራ ካለው ሥራ አንዱ አካል ነው።<br><br>ዋና ሥራ አስፈጻሚው ኢንጅነር ጌቱ ገረመው እንዳብራሩት፣ ተቋሙ በ70 ዓመታት ታሪኩ ማገናኘት የቻለው የደንበኞች ቁጥር 5.88 ሚሊዮን ያህል ሲሆን፣ አሁን ላይ ግን በየዓመቱ ወደ 1 ሚሊዮን ደንበኞችን የማገናኘት አቅም ላይ ደርሷል።<br><br>በተያያዘም ተቋሙ በ2018 በጀት ዓመት 664 ሺህ 505 አዳዲስ ደንበኞችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ማድረግ ችሏል። ይህ አፈጻጸም ተቋሙ አዳዲስ ደንበኞችን በማገናኘት ያለውን አቅም ያሳያል።<br><br>#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት</p>]]>
            </summary>
                                    <updated>2026-08-10T10:48:12+03:00</updated>
        </entry>
            <entry>
            <title><![CDATA[205 አዳዲስ የገጠር ቀበሌዎችና መንደሮችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆኑ]]></title>
            <link rel="alternate" href="https://eeu.gov.et/news/detail/2489?lang=am" />
            <id>https://eeu.gov.et/2489</id>
            <author>
                <name><![CDATA[Ethiopian Electric Utility]]></name>
                            <email><![CDATA[feeds@eeu.gov.et]]></email>

                        </author>
            <summary type="html">
                <![CDATA[<figure class="image"><img src="/lfm/1786172086.jpg"></figure><p>የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ2018 በጀት ዓመት 205 አዳዲስ የገጠር መንደሮችንና ከተሞችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጂነር ጌቱ ገረመው &nbsp; አስታወቁ።<br>&nbsp;</p><p>እንደ ዋና ሥራ አስፈፃሚው ገለፃ የኤሌክትሪክ &nbsp;ተደራሽ ከሆኑት አጠቃላይ ቀበሌዎችና መንደሮች መካከል 179 የሚሆኑት ከዋናው የኤሌክትሪክ መረብ (ግሪድ) ጋር ያገኙ ሲሆን 26 የሚሆኑት የገጠር ቀበሌዎችና ከተሞች ደግሞ በኦፍ-ግሪድ (በፀሐይ ኃይል) አማራጭ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ማግኘት ችለዋል።<br>&nbsp;</p><p>ይህ አፈፃፀም በ2017 በጀት ዓመት የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ከሆኑ ቀበሌዎችና መንደሮች ጋር ሲነፃፀር የ32.3 በመቶ እድገት ያሳየ መሆኑንም በመግለጫቸው አመላክተዋል፡፡ &nbsp;<br>&nbsp;</p><p>በዚህም አዳዲስ የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ከሆኑት ጋር ተደምሮ እስካሁን በገጠር ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም የኃይል አቅርቦት የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ የሆኑ የገጠር ከተሞችና መንደሮች ቁጥር 7 ሺህ 908 መድረሱ ተጠቁሟል። &nbsp;<br>&nbsp;</p><p>#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት</p>]]>
            </summary>
                                    <updated>2026-08-08T09:55:07+03:00</updated>
        </entry>
            <entry>
            <title><![CDATA[Lakkoofsi Maamiltoota Haaraa Akka Afrikaatti Inni Guddaan Galmaa&#039;e – Iinjinar Geetuu Gerramew]]></title>
            <link rel="alternate" href="https://eeu.gov.et/news/detail/2488?lang=am" />
            <id>https://eeu.gov.et/2488</id>
            <author>
                <name><![CDATA[Ethiopian Electric Utility]]></name>
                            <email><![CDATA[feeds@eeu.gov.et]]></email>

                        </author>
            <summary type="html">
                <![CDATA[<figure class="image"><img src="/lfm/1786172008.jpg"></figure><p>&nbsp;Tajaajilli Elektirikii Itoophiyaa bara bajataa 2018 keessatti lakkoofsa maamiltoota haaraa akka Afrikaatti isa guddaa galmeessisuun sadarkaa 1-ffaa qabachuu isaa Hoji-Raawwachiisaa Olaanaan dhaabbatichaa Iinjinar Geetuu Gerramew guyyaa hardhaa ibsa gaazexeessitootaaf kennann irratti beeksisaniiru.<br>&nbsp;<br>Akka ibsa Injiinar Geetuutti, dhaabbatichi bara baajataa 2018 keessatti maamiltoota haaraa kuma 664 fi 505 tajaajila elektirikii akka argatan taasiseera. Bu'aan kun Afrikaa keessatti sadarkaa 1ffaa kan qabsiise yoo ta'u, addunyaa irratti immoo biyyoota Chaayinaa fi Hindii qofaan caalamee sadarkaa 3ffaa irratti argamuun milkaa'ina guddaa ta'uu isaanii ibsaniiru.<br>&nbsp;<br>Bu'aan kun kan galmaa'e babal'ina bu'uuraalee misooma elektirikii guutuu biyyattii keessatti taasifameen, sararoota haaraa diriirsuun,lokkooftuu elektrikii maxxansuun fi naannoolee kanaan dura tajaajilli hin geenyeef dursa kennuun tajaajila biraan ga'uun hojii hojjatame irraa kan madde ta'uu ibsameera.<br>&nbsp;<br>Keessumaa lammiileen baadiyyaa fi naannoolee sarara mummee (giridiin ala) jiran tajaajila anniisaa elektirikii akka argatan taasifamuun milkaa'ina kanaaf gumaacha olaanaa taasisuutu himame.<br>&nbsp;<br>Tajaajilli Elektirikii Itoophiyaa maamiltoota haaraa fayyadamoo taasisuuf, keessumaa naannoolee giriidiin ala jiran keessatti baasii lakkooftuu elektirikii ofumaan uwwisuun tajaajilli elektirikii lammiilee bira akka ga'u hojiiwwan garaagaraa hojjachaa turuun ibsameera.<br>&nbsp;<br>Tarkaanfiin kun keessumaa hawaasa dandeettii diinagdee gadi-aanaa qabuuf tajaajila elektirikii salphaatti akka argatan gumaacha guddaa taasisuu isaa ibsameera.<br>&nbsp;<br>Dhaabbatichi mul'ata bara 2035 isaa irratti hundaa'uun tajaajila elektirikii amanamaa, addaan hin citne, maamila giddugaleessa godhate, amansiisaa fi hawaasa hunda hirmaachisu kennuuf hojii bal'aa hojjachaa jiraachuu Iinjinar Geetuun ibsaniiru.<br>&nbsp;<br>&nbsp; &nbsp; &nbsp;#TajaajilaElektirikiiItoophiya</p>]]>
            </summary>
                                    <updated>2026-08-08T09:53:40+03:00</updated>
        </entry>
            <entry>
            <title><![CDATA[205 አዳዲስ የገጠር ቀበሌዎችና መንደሮችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆኑ]]></title>
            <link rel="alternate" href="https://eeu.gov.et/news/detail/2486?lang=am" />
            <id>https://eeu.gov.et/2486</id>
            <author>
                <name><![CDATA[Ethiopian Electric Utility]]></name>
                            <email><![CDATA[feeds@eeu.gov.et]]></email>

                        </author>
            <summary type="html">
                <![CDATA[<figure class="image"><img src="/lfm/1786171793.jpg"></figure><p>&nbsp;</p><p><br>የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ2018 በጀት ዓመት 205 አዳዲስ የገጠር መንደሮችንና ከተሞችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጂነር ጌቱ ገረመው አስታወቁ።<br><br>እንደ ዋና ሥራ አስፈፃሚው ገለፃ የኤሌክትሪክ ተደራሽ ከሆኑት አጠቃላይ ቀበሌዎችና መንደሮች መካከል 179 የሚሆኑት ከዋናው የኤሌክትሪክ መረብ (ግሪድ) ጋር ያገኙ ሲሆን 26 የሚሆኑት የገጠር ቀበሌዎችና ከተሞች ደግሞ በኦፍ-ግሪድ (በፀሐይ ኃይል) አማራጭ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ማግኘት ችለዋል።<br><br>ይህ አፈፃፀም በ2017 በጀት ዓመት የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ከሆኑ ቀበሌዎችና መንደሮች ጋር ሲነፃፀር የ32.3 በመቶ እድገት ያሳየ መሆኑንም በመግለጫቸው አመላክተዋል፡፡&nbsp;<br><br>በዚህም አዳዲስ የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ከሆኑት ጋር ተደምሮ እስካሁን በገጠር ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም የኃይል አቅርቦት የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ የሆኑ የገጠር ከተሞችና መንደሮች ቁጥር 7 ሺህ 908 መድረሱ ተጠቁሟል።&nbsp;<br><br>#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት</p>]]>
            </summary>
                                    <updated>2026-08-08T09:50:08+03:00</updated>
        </entry>
            <entry>
            <title><![CDATA[የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት]]></title>
            <link rel="alternate" href="https://eeu.gov.et/news/detail/2485?lang=am" />
            <id>https://eeu.gov.et/2485</id>
            <author>
                <name><![CDATA[Ethiopian Electric Utility]]></name>
                            <email><![CDATA[feeds@eeu.gov.et]]></email>

                        </author>
            <summary type="html">
                <![CDATA[<figure class="image"><img src="/lfm/1786171760.jpg"></figure><p>ነገ ነሐሴ 2 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-<br>&nbsp;</p><p>✅ከጠዋቱ 2፡00-9፡30</p><p>👉ጀርመን አደባባይ፣ ጎፋ ካምፕ፣ መካነ ኢየሱስ፣ ጎፋ ዳታ ሴንተር፣ ጎፋ ስቶር፣ ኳስ ሜዳ፣ አይሱዙ ጋራዥ፣ ሶፉመር ብሎኬት ማምረቻ፣ ባቱ ኮንዶሚኒየም እና አካባቢው፣</p><p>👉መካኒሳ አረቄ ፋብሪካ፣ አሚጎ ካፌ፣ ቫቲካን ኤምባሲ፣መካኒሳ አቦ ቤ/ክ፣ የመከላከያ ሚ/ር፣ ጥቁር አባይ የቤትና የቢሮ ዕቃዎች ማምረቻ፣ ሰላም አስከባሪ እና አካባቢው፣</p><p>👉ካራ ቆሬ፣ መድኃኔዓለም፣ኢትዮሆፕ ት/ቤት፣ ካራቆሬ ውሃ፣ ካራቆሬ ኮንዶሚኒየም እና አካባቢው፣</p><p>👉አየር ጤና፣ መድሐኒዓለም መውጫ፣ ሬዲዮ ፋና፣ ቻይና ካምፕ፣ ዘነብ ወርቅ እና አካባቢው፣<br>&nbsp;</p><p>✅ከጠዋቱ 3፡00-10፡30</p><p>👉አራብሳ የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር እንጀራ ማምረቻ ፋብሪካ፣ ጨርቆስ አራብራ፣ አራብሳ አዲሱ ኮንዶሚንየም በከፊል፣ ገላን በከፊል፣ አራብሳ ኮንዶሚየም እና አካባቢው፣</p><p>👉 ኢትዮ ቻይና፣ የአስተማሪዎች መኖሪያ ቤት፣ ለሚኩራ ወረዳ 5፣ አራብሳ ፓሊስ ጣቢያ፣ አቦ ቤተክርስቲያን እና አካባቢው፣ የውሃ ማጣሪያ ታንከር፣ ቴሌ ታወር እና አካባቢው፣<br>&nbsp;</p><p>✅ ከጠዋቱ 3፡00-10፡00</p><p>👉ሰበታ ከተማ፣ አለምገና ሚካኤል፣ ኢትዮ ሴራሚክ፣ ሜታ፣ ገዳም ሰፈር፣ ዳለቲ ኢንዱስትሪ፣ ዳለቲ ቄራ፣ ገዳምባ፣ አለምገና ኢንዱስትሪ እና አካባቢው፣ &nbsp;</p><p>👉 ሱሉልታ ከተማ፣ ጭሮ ደደር ወረዳ፣ መልካ ቦሎ ወረዳ፣ ሜታ ወረዳ፣ ጎሮ ጉቱ ወረዳ እና አካባቢዎች፣ &nbsp; &nbsp;<br>&nbsp;</p><p>✅ ከጠዋቱ 3፡00-11፡00</p><p>👉ቂሊንጦ ኮንዶሚየም፣ አዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዮኒቨርስቲ፣ ቂሊንጦ ላይ ሰፈር፣ &nbsp; ቂሊንጦ ሚካኤል፣ ሌስ ፍራንስ ት/ቤት፣ ቤጂንግ ሆስፒታል፣ አሳማ ጊቢ እና አካባቢው፣ &nbsp;</p><p>👉 ኮዬ አደባባይ፣ ዋሊያ ቢራ፣ አለም ባንክ፣ ኢንዲያና ት/ቤት፣ ታፍ ማደያ፣ አቃቂ ብሩህ ተስፋ ት/ቤት፣ ኮፊ ሲቲ እና አካባቢው፣ &nbsp;<br>&nbsp;</p><p>✅ ከጠዋቱ 2፡00-11፡30</p><p>👉ገላን ልደታ ቤ/ክ አካባቢ፣ገላን ኮንዶሚኒየም፣ ገላን ብሎኬት ማምረቻ፣ገላን ከርሰ ምድር እና አከባቢው</p><p>👉አዳማ፣ አዳሚቱሉ፣ መቂ ከተማ፣ በህርዳር ቀበሌ 16፣ ህዳሴ ሰፈር እና አከባቢው የሃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡ &nbsp; &nbsp; &nbsp;&nbsp;<br><br>ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ ከወዲሁ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳውቃለን።<br>&nbsp;</p><p>#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት</p>]]>
            </summary>
                                    <updated>2026-08-08T09:49:59+03:00</updated>
        </entry>
            <entry>
            <title><![CDATA[በአፍሪካ ትልቁ የአዲስ ደንበኞች ቁጥር ተመዝግቧል (ኢንጂነር ጌቱ ገረመው)]]></title>
            <link rel="alternate" href="https://eeu.gov.et/news/detail/2484?lang=am" />
            <id>https://eeu.gov.et/2484</id>
            <author>
                <name><![CDATA[Ethiopian Electric Utility]]></name>
                            <email><![CDATA[feeds@eeu.gov.et]]></email>

                        </author>
            <summary type="html">
                <![CDATA[<figure class="image"><img src="/lfm/1786171739.jpg"></figure><p><br>&nbsp;</p><p>የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ2018 በጀት ዓመት በአፍሪካ ደረጃ ከፍተኛውን የአዲስ ደንበኞች ቁጥር በማስመዝገብ የመጀመሪያ ደረጃን መያዙን የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር ጌቱ ገረመው አስታውቀዋል።&nbsp;<br><br>እንደ ኢንጂነር ጌቱ ገረመው ገለጻ ተቋሙ በ2018 በጀት ዓመት 664 ሺህ 505 አዳዲስ ደንበኞችን የኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ ማድረግ የተቻለ ሲሆን ይህም በአፍሪካ አንደኛ ደረጃ ፣ በዓለም ደረጃም ከቻይና እና ከሕንድ ቀጥሎ በሦስተኛ ደረጃ መቀመጡ ትልቅ ስኬት መሆኑን ገልጸዋል።<br><br>ይህ ውጤት የተመዘገበው በመላው አገሪቱ የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማትን በማስፋፋት፣ አዳዲስ መስመሮችን በመዘርጋት፣ ቆጣሪዎችን በመትከል እና አገልግሎት ያልደረሳቸውን አካባቢዎች በቅድሚያ በማዳረስ የተከናወኑ ሥራዎች ውጤት መሆኑ ተገልጿል።&nbsp;<br><br>በተለይም በገጠር እና ከግሪድ ውጪ በሚገኙ አካባቢዎች የሚኖሩ ዜጎች የኃይል ተጠቃሚ እንዲሆኑ የተደረገው ጥረት ለዚህ ስኬት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳበረከተ ተጠቁሟል።<br><br>ተቋሙ አዳዲስ ደንበኞችን ለማገልገል በተለይም ከግሪድ ውጪ በሚገኙ አካባቢዎች የቆጣሪ ተከላ ወጪዎችን በራሱ በመሸፈን ለዜጎች የአገልግሎት ተደራሽነትን ለማሳደግ የተለያዩ ሥራዎች መሠራቱ ተገልጿል።&nbsp;<br><br>ይህ አሰራር በተለይ አቅም ለሌላቸው ማህበረሰቦች የኤሌክትሪክ አገልግሎትን በቀላሉ ለማግኘት አስተዋጽኦ ያደረጉ መሆኑ ተጠቁሟል።<br><br>ተቋሙ በ2035 በያዘው ራዕይ መሰረት አስተማማኝ፣ ያልተቆራረጠ፣ ደንበኛን ማዕከል ያደረገ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ እና የሁሉንም ማህበረሰብ አቅም መሰረት ያደረገ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ለመስጠት እየሠራ መሆኑን ገልጿል።&nbsp;<br><br>#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት</p>]]>
            </summary>
                                    <updated>2026-08-08T09:49:12+03:00</updated>
        </entry>
    </feed>
