<?xml version="1.0" encoding="UTF-8"?>
<feed xmlns="http://www.w3.org/2005/Atom" xml:lang="am">
                        <id>http://eeu.gov.et/index.php/feed/am</id>
                                <link href="http://eeu.gov.et/index.php/feed/am" rel="self"></link>
                                <title><![CDATA[የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት RSS Feeds]]></title>
                            
                                        <subtitle>ይህ RSS feed በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ድረገጽ(https://eeu.gov.et/) ላይ የታተሙ ይዘቶችን ይዟል.</subtitle>
                                                    <updated>2026-05-04T16:28:48+03:00</updated>
                        <entry>
            <title><![CDATA[ቁልፍ ደንበኞች እያጋጠማቸው ያለውን ችግር ለመቅረፍ በቁርጠኝነት እየተሠራ ነው]]></title>
            <link rel="alternate" href="http://eeu.gov.et/index.php/news/detail/2252?lang=am" />
            <id>http://eeu.gov.et/index.php/2252</id>
            <author>
                <name><![CDATA[Ethiopian Electric Utility]]></name>
                            <email><![CDATA[feeds@eeu.gov.et]]></email>

                        </author>
            <summary type="html">
                <![CDATA[<p style="text-align:justify;">በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የድሬደዋ ሪጅን በከተማዋ ከሚገኙ ከቁልፍ ደንበኞች ጋር ባካሄደው መድረክ ከኃይል አቅርቦት ጋር በተያያዘ ቁልፍ ደንበኞች እያጋጠማቸው ያለውን ችግር ለመፍታት በቁርጠኝነት እየተሠራ መሆኑን የሪጅኑ ዳይሬክተር አቶ በድሩ አብዱልጀሊል ገለፁ፡፡</p><p style="text-align:justify;">&nbsp;</p><p style="text-align:justify;">ዳይሬክተሩ አክለውም የሀይል መቆራረጥን ለመቀነስ ሰፊ የቅድመ ጥገና ስራዎች በመሰራት ላይ እንደሚገኙ እንዲሁም ከሰራተኞች ስነ-ምግባር ጋር ተያይዞ ያሉትን ውስንነቶች ለመቅረፍ ጥረት እየተደረገ መሆኑን አንስተዋል፡፡</p><p style="text-align:justify;">&nbsp;</p><p style="text-align:justify;">በመድረኩ ተሳታፊ የነበሩት ቁልፍ ደንበኞች እና ባለድርሻ አካላት በበኩላቸው እየተሰጣቸው ባለው አገልግሎት መርካታቸውንና መደሰታቸውን ገልፀው ተጠናክሮ መቀጠል ይኖርበታል ብለዋል፡፡</p><p style="text-align:justify;">&nbsp;</p><p style="text-align:justify;">በአንፃሩ ኃይል በሚቋረጥበት ወቅት ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶት የኃይል አቅርቦቱን ፈጥኖ የመመለስ ሥራው ተጠናክሮ እንዲቀጥል፤ ከኃይል ፍጆታ ንባብና ከክፍያ ጋር ተያይዞ ያሉ አንዳንድ ችግሮች እንዲፈቱላቸው ጠይቀዋል፡፡</p><p style="text-align:justify;">&nbsp;</p><p style="text-align:justify;">በዕለቱ የሪጅኑ የ9 ወር የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቧል፤ ከኢነርጂ አጠቃቀም ጋር ተያይዞ የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት ተሰጥቷል፡፡</p><p style="text-align:justify;">&nbsp;</p><p style="text-align:justify;">በመድረኩ ኡጋዞች፣ አባገዳዎች፣ የሀይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ቁልፍ ደንበኞች እንዲሁም ከተለያዩ ተቋማት የተውጣጡ እንግዶች ተገኝተዋል፡፡</p><p style="text-align:justify;">&nbsp;</p><p style="text-align:justify;">የተቋማችንን ማህበራዊ &nbsp;የሚዲያ ገፆችን በመቀላቀል ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን ወዲያውኑ ያግኙ!!</p><p style="text-align:justify;">[Facebook] http://www.facebook.com/EEUOfficial&nbsp;<br>[Telegram] https://t.me/eeuethiopia<br>[Website] http://www.eeu.gov.et<br>[YouTube] https://www.youtube.com/@EthiopianElectricUtility<br>[Tiwtter] https://x.com/EEUEthiopia&nbsp;<br>[TikTok] https://www.tiktok.com/@ethiopian.electri&nbsp;<br>[Whatsapp] https://www.whatsapp.com/channel/0029VbAAvBDE50UZXJlIl507<br>[Linkedin]: https://www.linkedin.com/company/eeuofficialpage//</p>]]>
            </summary>
                                    <updated>2026-05-04T16:28:48+03:00</updated>
        </entry>
            <entry>
            <title><![CDATA[103 አዲስ የገጠር ከተሞችና መንደሮች የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆኑ]]></title>
            <link rel="alternate" href="http://eeu.gov.et/index.php/news/detail/2250?lang=am" />
            <id>http://eeu.gov.et/index.php/2250</id>
            <author>
                <name><![CDATA[Ethiopian Electric Utility]]></name>
                            <email><![CDATA[feeds@eeu.gov.et]]></email>

                        </author>
            <summary type="html">
                <![CDATA[<p style="text-align:justify;">&nbsp;</p><p style="text-align:justify;">የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ዘጠኝ ወራት 103 አዲስ የገጠር ከተሞችና መንደሮችን የኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ ማድረጉን የአገልግሎቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ ኢንጅነር ጌቱ ገረመው ገለፁ፡፡</p><p style="text-align:justify;">&nbsp;</p><p style="text-align:justify;">አገልግሎቱ ፍትሃዊ የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ባከናወነው ዘርፈ-ብዙ ስራ ከዋናው ግሪድና ከግሪድ የራቁ በርካታ አዳዲስ አካባቢዎችን ተጠቃሚ ያደረገ መሆኑን ያነሱት ዋና ስራ አስፈፃሚው፤ ከጤናና ማህበራዊ ተቋማት በተጨማሪ ከ31 ሺህ በላይ አባዎራዎችና እማዎራዎችን የኤሌክትሪክ አገልግሎት እንዲያገኙ ተደርገዋል ብለዋል፡፡<br>&nbsp;&nbsp;<br>በዚህም በዘጠኙ ወራት ተጠቃሚ ከሆኑት ውስጥ 82ቱ ከዋናው የኤሌክትሪክ መረብ (ግሪድ) እንዲሁም 21 የገጠር ከተሞችና መንደሮችን ደግሞ በፀሃይ ኃይል አማራጭ (ኦፍግሪድ) የተገናኙ መሆናቸውን ዋና ስራ አስፈፃሚው ተናግረዋል፡፡ &nbsp;</p><p style="text-align:justify;">&nbsp;</p><p style="text-align:justify;">በተጨማሪም ተደራሽነትን ከማረጋገጥ አኳያ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 423 ሺህ 200 አዲስ ደንበኞችን የኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል ብለዋል፡፡ አፈፃፀሙ ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በ18 ነጥብ 6 በመቶ ብልጫ ያለው መሆኑን ነው ያነሱት፡፡</p><p style="text-align:justify;">&nbsp;</p><p style="text-align:justify;">እንደ ዋና ስራ አስፈፃሚው ገለፃ ኃይል ከተገናኘላቸው አዳዲስ ደንበኞች ውስጥ 31 ሺህ 298 ያህሉ አዲስ የኤሌክትሪክ ተደራሽ በሆኑት የገጠር ከተሞችና መንደሮች ተጠቃሚ የሆኑ ናቸው፡፡</p><p style="text-align:justify;">&nbsp;</p><p style="text-align:justify;">ኢንጅንር ጌቱ አክለውም አዲስ ኤሌክትሪክ ካገኙ ደንበኞች መካከል 74 ነጥብ 2 ከመቶ የድህረ ክፍያ እንዲሁም 25 ነጥብ 8 በመቶ የቅድመ ክፍያ ቆጣሪ ተጠቃሚ መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡</p><p style="text-align:justify;">&nbsp;</p><p style="text-align:justify;">ያለፉት ዘጠኝ ወራት አፈፃፀም ጨምሮ በአሁን ወቅት አጠቃላይ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ የሆኑ ደንበኞች (እማዎራዎች/አባዎራዎች) ቁጥር 5.64 ሚሊዮን መድረሱንም ጨምረው ተናግረዋል፡፡</p><p style="text-align:justify;">&nbsp;</p><p style="text-align:justify;">#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት</p>]]>
            </summary>
                                    <updated>2026-05-04T11:14:16+03:00</updated>
        </entry>
            <entry>
            <title><![CDATA[Tajaajila Duubeen Jalqabneerra!]]></title>
            <link rel="alternate" href="http://eeu.gov.et/index.php/electrical-tip/detail/2248?lang=am" />
            <id>http://eeu.gov.et/index.php/2248</id>
            <author>
                <name><![CDATA[Ethiopian Electric Utility]]></name>
                            <email><![CDATA[feeds@eeu.gov.et]]></email>

                        </author>
            <summary type="html">
                <![CDATA[<p style="text-align:justify;">👉🏿Tajaajila Duubee Hanga Waggaa Lamaatti Turu Ni Barbaadduu?</p><p style="text-align:justify;">&nbsp;</p><p style="text-align:justify;">Tajaajilli Elektirikii Itoophiyaa Hoj-maata Maamiltoota HaaraaTajaajila Elektirikii Barbaadanii fi Yeroo Tokkotti Kaffaltii Raawwachuu Hin Dandeenyef Tajaajila Duubeen fayyadamoo taasisuu fi turtii yeroo hanga wagga lamaatti turu qopheesseera.</p><p style="text-align:justify;">&nbsp;</p><p style="text-align:justify;">Maamiltootni tajaajila kanatti fayyadamuu danda’an akkaataa ulaagaalee armaan gadiitiinidha:-</p><p style="text-align:justify;">&nbsp;</p><p style="text-align:justify;">➡️Maamiltoota lakkooftuu baaqqee (Single Phase) barbaadan &nbsp;qofaaf,</p><p style="text-align:justify;">➡️Kaffaltiin hanga waggaa 2-tti kaffaltii ji’aa wajjiin qoodamee kaffalamuu danda’a.</p><p style="text-align:justify;">➡️Fedhii maamilaatiin kaffaltiin ji’a 6 keessatti kanfalamee &nbsp;kan xumuramu yoo ta’e, dhala (interest) irraa bilisa ta’a.</p><p style="text-align:justify;">➡️Ragaan dabalataa hin barbaachisu.</p><p style="text-align:justify;">&nbsp;</p><p style="text-align:justify;">👉 Tajaajila kana argachuuf maamiltootni , wiirtuu tajaajila keenyaa isinitti dhiyoo jirutti dhiyaachuun fayyadamoo ta’a isiniin jenna! &nbsp;</p><p style="text-align:justify;">&nbsp; &nbsp; &nbsp; &nbsp; &nbsp; &nbsp; &nbsp; &nbsp; &nbsp; &nbsp; &nbsp; &nbsp; &nbsp; &nbsp; &nbsp; &nbsp; #TajaajilaElektirikiiItoophiyaa</p>]]>
            </summary>
                                    <updated>2026-05-04T08:47:05+03:00</updated>
        </entry>
    </feed>
