<?xml version="1.0" encoding="UTF-8"?>
<feed xmlns="http://www.w3.org/2005/Atom" xml:lang="am">
                        <id>http://eeu.gov.et/index.php/feed/am</id>
                                <link href="http://eeu.gov.et/index.php/feed/am" rel="self"></link>
                                <title><![CDATA[የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት RSS Feeds]]></title>
                            
                                        <subtitle>ይህ RSS feed በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ድረገጽ(https://eeu.gov.et/) ላይ የታተሙ ይዘቶችን ይዟል.</subtitle>
                                                    <updated>2026-08-12T13:38:48+03:00</updated>
                        <entry>
            <title><![CDATA[የተለያዩ ተቋማትን የሃይል ፍላጎት የሚያሟሉ አዳዲስ የኤሌክትሪክ መስመር ማስፋፊያ ስራዎች ተጠናቀቁ]]></title>
            <link rel="alternate" href="http://eeu.gov.et/index.php/news/detail/2502?lang=am" />
            <id>http://eeu.gov.et/index.php/2502</id>
            <author>
                <name><![CDATA[Ethiopian Electric Utility]]></name>
                            <email><![CDATA[feeds@eeu.gov.et]]></email>

                        </author>
            <summary type="html">
                <![CDATA[<p>&nbsp;</p><p>በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የድሬዳዋ ሪጅን ታላላቅ ተቋማትን፣ የፋብሪካዎችን እና የመኖሪያ መንደሮችን የሃይል ፍላጎት በዘላቂነት ለማሟላት ያለመ ሰፊ የኤሌክትሪክ መስመር ማስፋፊያ ስራዎችን አከናወነ።<br>&nbsp;</p><figure class="image"><img src="/lfm/1786531078.jpg"></figure><p>በዚሁ መሰረት ለድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ጥራት ያለው እና አስተማማኝ ሃይል ለማቅረብ የሚያስችል እራሱን የቻለ (Dedicated line) 4.2 ኪ.ሜ የመካከለኛ መስመር ዝርጋታ ተከናውኗል።<br>&nbsp;</p><p>ከዚሁ ጋር ተያይዞ የዩኒቨርሲውን የሃይል ፍላጎት በሙሉ አቅም መሸከም የሚችሉ ሁለት ባለ 1250 &nbsp;ኮምፓክት ትራንስፎርመሮችን የመትከል ስራ ተከናውኗል፡፡<br>&nbsp;</p><p>በተመሳሳይ የምርት ሂደቱን ለማፋጠን እና የሃይል መቆራረጥን ለማስወገድ ለ"አኳ ኡኖ" መጠጥ ውሃ ፋብሪካ እራሱን የቻለ 6.2 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የመካከለኛ መስመር ዝርጋታ ተሰርቶ ለአገልግሎት ዝግጁ ሆኗል።<br>&nbsp;</p><p>በሌላ በኩል የህብረተሰቡን የኤሌክትሪክ &nbsp;ተደራሽነት ለማረጋገጥ በተሰራ ስራ በድሬዳዋ ከተማ መልካ ጀብዱ ቀበሌ ለሚገኘው የመምህራን መኖሪያ መንደር የ5.2 ኪ.ሜ የዝቅተኛ መስመር እና የ0.6 ኪ. ሜ የመካከለኛ መስመር ዝርጋታ የተከናወነ ሲሆን፣ ሁለት የተለያዩ አቅም ያላቸው ትራንስፎርመሮችም ተተክለው አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል።<br>&nbsp;</p><p>ይህ አዲሱ የኤሌክትሪክ መስመር ማስፋፊያ ስራ በከተማዋ ለሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት፣ ለኢንዱስትሪዎች እንዲሁም ለነዋሪዎች ቀልጣፋ እና አስተማማኝ አገልግሎት ለመስጠት ትልቅ ድርሻ ይኖረዋል።<br>&nbsp;</p><p>የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በየአካባቢው የሚታዩ የሃይል ፍላጎቶችን መሰረት ያደረጉ የማስፋፊያ እና የማሻሻያ ስራዎችን በተጠናከረ መልኩ መስራቱን ይቀጥላል።&nbsp;<br>&nbsp;<br>#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት</p>]]>
            </summary>
                                    <updated>2026-08-12T13:38:48+03:00</updated>
        </entry>
            <entry>
            <title><![CDATA[የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከ56.75  ሚሊዮን ብር በላይ ማህበራዊ ድጋፍ አደረገ]]></title>
            <link rel="alternate" href="http://eeu.gov.et/index.php/news/detail/2499?lang=am" />
            <id>http://eeu.gov.et/index.php/2499</id>
            <author>
                <name><![CDATA[Ethiopian Electric Utility]]></name>
                            <email><![CDATA[feeds@eeu.gov.et]]></email>

                        </author>
            <summary type="html">
                <![CDATA[<figure class="image"><img src="/lfm/1786515426.jpg"></figure><p>የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከኤሌክትሪክ ተደራሽነት ተልዕኮው ባሻገር፣የዜጎችን ህይወት የሚያቀሉና ዘላቂ ልማትን የሚያረጋገጡ ዘመን ተሻጋሪ የበጎ አድራጎት ስራዎችን በስፋት እያከናወነ ይገኛል።<br>&nbsp;</p><p>በዚሁ መሠረት፣ ተቋሙ በ2018 በጀት ዓመት ብቻ ከ56 ሚሊዮን 754 ሺህ ብር በላይ ወጪ በማድረግ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች አለኝታነቱን አረጋግጧል።<br>&nbsp;</p><p>በተጨማሪም የተፈጥሮ ሚዛንን ለመጠበቅና አረንጓዴ ከባቢን ለማስፋፋት በሰራተኞቹ ንቁ ተሳትፎ በመላ ሀገሪቱ 102 ሺህ 463 ችግኞችን ተክሏል።<br>&nbsp;</p><p>በሌላ በኩል፣ በአማራ ክልል በጎንደር፣ በደሴ እና በባህር ዳር ከተሞች ለሚኖሩ አቅመ ደካሞች ደረጃቸውን የጠበቁ የመኖሪያ ቤቶችን አድሶ አስረክቧል።<br>&nbsp;</p><p>በተመሳሳይ፣ የወደፊት ሀገር ተረካቢዎችን ለማገዝ በአማራ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ በሶማሌ እና በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች ለሚገኙ ተማሪዎች ከ10,000 በላይ ደብተሮችን አበርክቷል።<br>&nbsp;</p><p>ከዚህ ጎን ለጎንም፣ ለጌርጌሴኖን የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል አጠቃላይ የምግብ ግብዓት ድጋፍ ያደረገ ሲሆን፣ በአዲስ አበባና በአማራ ክልል በተካሄዱ የደም ልገሳ አድርጓል።<br>&nbsp;</p><p>የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት የህብረተሰቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያደርገውን አጋርነት አጠናክሮ ይቀጥላል ።<br>&nbsp;</p><p>#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት&nbsp;<br><br>#ማህበራዊኃላፊነት&nbsp;<br>#የበጎአድራጎትስራ</p>]]>
            </summary>
                                    <updated>2026-08-12T09:17:36+03:00</updated>
        </entry>
            <entry>
            <title><![CDATA[⚡️የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ባለቤት ነዎት?🚗]]></title>
            <link rel="alternate" href="http://eeu.gov.et/index.php/customer-announcement/detail/2496?lang=am" />
            <id>http://eeu.gov.et/index.php/2496</id>
            <author>
                <name><![CDATA[Ethiopian Electric Utility]]></name>
                            <email><![CDATA[feeds@eeu.gov.et]]></email>

                        </author>
            <summary type="html">
                <![CDATA[<p>&nbsp;</p><figure class="image"><img src="/lfm/1786436852.jpg"></figure><p><br>📍እንግዲያውስ አቅጣጫዎን ወደ ኮዬ ፈጬ በማድረግ ቂሊንጦ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን በሚገኘው ኢንደስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን (<strong>IPDC</strong>) ግቢ ይጓዙ!<br><br>⚡️በኮርፖሬሽኑ ግቢ ውስጥ ሲገቡ ፈጣንና ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ቻርጅ መሙያ ጣቢያዎች ዝግጁ ሆነው ይጠብቀዎታል !&nbsp;<br><br>🔋<strong> ምን ያገኛሉ</strong>?<br><br>➡️ፈጣንና ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ<strong> </strong>ቻርጅ መሙያ<br><br>📌አስተማማኝና ምቹ የአገልግሎት መስጫ ስፍራ<br><br>👉ለጉዟችሁ ሙሉ በሙሉ ዝግጁ የሆነ አስተማማኝ ኃይል!<br><br>💵<strong> የአገልግሎት ክፍያ</strong><br><br>☑️ ከምሽቱ 4:00 እስከ ጠዋቱ 12:00 ድረስ) - 14.85 ብር<br><br>☑️ ከጠዋቱ 4:00 እስከ ቀኑ 11:00 ድረስ - 16.57 ብር<br><br>☑️ ከቀኑ 11፡00 እስከ ምሽቱ 4፡00 እንዲሁም ከጠዋቱ 12፡00 እስከ 4:00 ድረስ - 18.28 ብር<br><br>👉 አሁኑኑ ይጎብኙን&nbsp;<br><br>#CleanEnergy<br>#PowerYourJourney #EEU<br>#UltraFast #DriveClean<br>#EthiopianElectricUtility 🚗⚡️</p>]]>
            </summary>
                                    <updated>2026-08-11T11:28:45+03:00</updated>
        </entry>
            <entry>
            <title><![CDATA[205 አዳዲስ የገጠር ቀበሌዎችና መንደሮችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆኑ]]></title>
            <link rel="alternate" href="http://eeu.gov.et/index.php/news/detail/2491?lang=am" />
            <id>http://eeu.gov.et/index.php/2491</id>
            <author>
                <name><![CDATA[Ethiopian Electric Utility]]></name>
                            <email><![CDATA[feeds@eeu.gov.et]]></email>

                        </author>
            <summary type="html">
                <![CDATA[<p>&nbsp;</p><p>&nbsp;</p><figure class="image"><img src="/lfm/1786346481.jpg"></figure><p>የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ2018 በጀት ዓመት 205 አዳዲስ የገጠር መንደሮችንና ከተሞችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጂነር ጌቱ ገረመው አስታወቁ።<br><br>እንደ ዋና ሥራ አስፈፃሚው ገለፃ የኤሌክትሪክ ተደራሽ ከሆኑት አጠቃላይ ቀበሌዎችና መንደሮች መካከል 179 የሚሆኑት ከዋናው የኤሌክትሪክ መረብ (ግሪድ) ጋር ያገኙ ሲሆን 26 የሚሆኑት የገጠር ቀበሌዎችና ከተሞች ደግሞ በኦፍ-ግሪድ (በፀሐይ ኃይል) አማራጭ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ማግኘት ችለዋል።<br><br>ይህ አፈፃፀም በ2017 በጀት ዓመት የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ከሆኑ ቀበሌዎችና መንደሮች ጋር ሲነፃፀር የ32.3 በመቶ እድገት ያሳየ መሆኑንም በመግለጫቸው አመላክተዋል፡፡&nbsp;<br><br>በዚህም አዳዲስ የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ከሆኑት ጋር ተደምሮ እስካሁን በገጠር ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም የኃይል አቅርቦት የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ የሆኑ የገጠር ከተሞችና መንደሮች ቁጥር 7 ሺህ 908 መድረሱ ተጠቁሟል።&nbsp;<br><br>#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት</p>]]>
            </summary>
                                    <updated>2026-08-11T08:47:55+03:00</updated>
        </entry>
            <entry>
            <title><![CDATA[Tajaajilli Duubee Guutummatti Dhala Irraa BilisaTa’e]]></title>
            <link rel="alternate" href="http://eeu.gov.et/index.php/news/detail/2495?lang=am" />
            <id>http://eeu.gov.et/index.php/2495</id>
            <author>
                <name><![CDATA[Ethiopian Electric Utility]]></name>
                            <email><![CDATA[feeds@eeu.gov.et]]></email>

                        </author>
            <summary type="html">
                <![CDATA[<p style="text-align:justify;">Tajaajilli Elektirikii Itoophiyaa maamiltoota anniisaa elektirikii haaraa barbaadaniif kaffaltiin liqaan raawwatan guutumaan guutuutti dhala irraa bilisa taasisuu beeksise.<br>&nbsp;</p><p style="text-align:justify;">Hoji Gaggeessaan Olaanaa Tajaajila Elektirikii Itoophiyaa, Iinjinar Geetuu Garramaw, akka ibsanitti, murteen kun lammiilee anniisa elektirikii haaraa argachuu barbaadan, garuu kaffaltii yeroo tokkoon raawwachuu hin dandeenyeef tajaajilicha caalaatti dhaqqabamaa taasisuuf kan kaayyeffatedha jedhan.<br>&nbsp;</p><p style="text-align:justify;">Sirni kaffaltii liqaa lakkooftuu haaraa yeroo dhiyoo hojii irra oole kun, Ji’a Waxabajjii 2018 irraa eegalee torbanoota lama qofa keessatti maamiltoonni haaraan 19,231 tajaajilichaan fayyadamtoota ta’aniiru. Sirni kun maamiltoonni kaffaltii elektirikii haaraa yeroo tokkoon kaffaluu hin dandeenye, kaffaltii isaanii yeroo murtaa’e keessatti qooduun akka raawwatan carraa kan kennudha.<br>&nbsp;</p><p style="text-align:justify;">Kanaan dura yeroon kaffaltii liqaa hanga ji’a 24-tti turutti ,hanga ji’a 6 dhala irra bilisa ,ji’a 6 ol kan turu irratti ammoo dhala dhibbeentaa 3 hanga 9 ga’u akka shallagamu ibsamee ture. Amma garuu dhalli kaffaltii liqii kun guutumatti haqameera.<br>&nbsp;</p><p style="text-align:justify;">Murteen kun ba’aa kaffaltii yeroo tokkoon maamiltoota irra ga’u hir’isuudhaan, namoonni kaffaltii yeroo tokkoon raawwachuu hin dandeenye sirna liqaa fayyadamuun anniisaa elektirikii haaraa akka argatan haala mijeessa.</p><p style="text-align:justify;">Tajaajilli Elektirikii Itoophiyaa anniisaa elektirikii hawaasa bal’aadhaaf dhaqqabamaa taasisuuf, lammiileen faayidaa elektirikii irraa argamu akka fayyadaman gochuuf, akkasumas tajaajila maamiltoota irratti xiyyeeffate cimsuuf hojjachaa jiraachuu Iinjinar Geetuun ibsaniiru.<br>&nbsp;</p><p style="text-align:justify;">Itti dabaluunis akka jedhanitti, sirni kaffaltii liqaa fi dhala irraa bilisa ta’e kun dhaqqabummaa elektirikii babal’isuuf, ba’aa kaffaltii maamiltootaa hir’isuuf, akkasumas lakkoofsa maamiltoota haaraa dabaluuf gumaacha olaanaa qaba jedhan.</p><p style="text-align:justify;">Tajaajilli Elektirikii Itoophiyaa bara bajataa 2019 keessatti maamiltoota haaraa miliyoona 1.1 fayyadamtoota anniisaa elektirikii taasisuuf karoora qabachuun, dhaqqabummaa elektirikii babal’isuuf hojjachaa jira.<br>&nbsp;</p><p style="text-align:justify;">Kunis lammiilee baay’eedhaaf anniisaa elektirikii dhaqqabamaa taasisuu fi tajaajila elektirikii ammayyaa fi maamiltoota irratti xiyyeeffate babal’isuuf tarkaanfiiwwan fudhatamaa jiran keessaa isa tokko ta’uu ibsameera.<br>&nbsp;<br>&nbsp;#TajaajilaElektirikiiItoophiyaa</p>]]>
            </summary>
                                    <updated>2026-08-11T08:47:09+03:00</updated>
        </entry>
    </feed>
